ማስታወቂያ ለድንበር ተሻጋሪ እና የሀገር ውስጥ የደረቅ ጭነት ትራንስፖርተሮች እና ድርጅቶች በሙሉ
የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ከሚያዚያ 26 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በ 60 ቀናት ውስጥ የአፈር ማዳበሪያ እና ስንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ሙሉ በሙሉ አጓጉዞ ለመጨረስ ውል በገቡት ትራንስፖርተሮች አቅም ብቻ መፈጸም ስለማይቻል ተጨማሪ ትራንስፖርተሮችን ማሰማራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በድንበር ተሸጋሪ እና በአገር ውስጥ የተደራጃችሁ የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት ማህበራት እና ድርጅቶች የኮታ ድልድል የተሰጣችሁ በመሆኑ የተዘጋጀላችሁን ደብዳቤ በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ቢሮ ቁጥር 204 በመምጣት እንድትወስዱ እየገለጽን ከሚያዚያ 30 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በኮታችሁ መሰረት ወደ ወደብ ተሽከርካሪዎቻችሁን በመላክ ሀገራዊ ሀላፊነታችሁን እንድትወጡ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን

የዜና ክምችት
-
ጥቅምት 1 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ የብስክሌት እና የእግረኞች ቀን መርሃ ግብር በየአካባቢው የእግር ጉዞዎች እና የብስክሌት እንቅስቃሴዎችን በማካሄድ የሞተር አልባ ትራንስፖርት የማበረታታት ፕሮግራም ይካሄዳል፡፡
-
‹‹የታዳሽ ሀይል ትራንስፓርት በኢትዮጵያ›› በሚል ርዕስ የምክክር መድረክ ተካሄደ
-
የተጀመረው ሀገር አቀፍ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ንቅናቄ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
-
በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር “ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን #እንደርሳለን!” የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ንቅናቄ ጳጉሜን 3 #የቁጥጥር ቀን ሆኖ ተከብሮ መዋሉ ተገለፀ።
-
መስማት የተሳናቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ተጠቃሚ ለማድረግ የአሰራር ማንዋል ተዘጋጀ
-
የትራንስፖርት ሚኒስቴር የአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ የአፈጻጸም ሪፖርት ላይ ዉይይት ተደረገ፡፡
-
‹‹የኮቪድ-19 ወረርሽኝና የሎጂስትክስ ዘርፍ›› በሚል ርዕስ 14 ኛው ዙር ዌብናር ተካሄደ
-
በሶማሌ ክልል ደወሌ ላይ የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከል የተጀመረዉ የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሸከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታ በጥሩ አፈጻጸም ላይ መሆኑ ተገለጸ፡፡
-
የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስቴር በዚህ ክረምት ለሚከናወነዉ የችግኝ ተከላ መረሃ ግብር የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ማጠናቀቁን ገለፀ።
-
የትራንስፖርት ሚኒስቴር ባለሙያዎች የCOVID-19 ወረርሽኝ ስርጭትን ከመግታት አንፃር የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የመስክ ጉብኝት አደረጉ፡፡
— 10 Items per Page